Month: June 2021

የ2013 የትምህርት ዘመን ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ውጭ ባሉ የክፍል ደረጃዎች የተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 28 _ሃምሌ 2/2013 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ይሆናል፡፡

ለመሆኑ ከመምህራን ከየ2013 የትምህርት ዘመን ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ውጭ ባሉ የክፍል ደረጃዎች የተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 28 _ሃምሌ 2/2013 ዓ.ም…

የ2013 የትምህርት ዘመን ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ውጭ ባሉ የክፍል ደረጃዎች የተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 28 _ሃምሌ 2/2013 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ይሆናል፡፡

ለመሆኑ ከመምህራን ከተማሪዎች፣ ከትምህርት አመራሩና ባለሙያዎች በዚህ ወቅት ምን ይጠበቃል? ከሰኔ 28-02/11/2013 ዓ.ም የሚሰጠዉ የክፍል ፈተና ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣  ሮስተር…

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለመምህራን ትምህርት ኮሌጆች፣ ለዞንና ወረዳዎች ኤች አይ ቪና ስርዓተ ጾታ ፎካሎች ኤች አይ ቪ /ኤድስ/ና ስርዓተ ጾታ በስራ ማካተት፣ በትምህርት ቤትና አካባቢዎች የሚከሰቱ ጾታዊ ጥቃቶችን መከላከል ላይ ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለመምህራን ትምህርት ኮሌጆች፣ ለዞንና ወረዳዎች ኤች አይ ቪና ስርዓተ ጾታ ፎካሎች ኤች አይ ቪ /ኤድስ/ና ስርዓተ…