”ምን ችግር እንደገጠመን ቆም ብለን ማሰብ የሚገባን ጊዜ ላይ ነን” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
”ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ መልዕክት ክልላዊ የመምህራን ውይይት የማጠቃለያ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ…
“መንግሥት የመምህራንን ጥቅም እና ደኅንነት ለመጠበቅ እየሠራ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
”ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ መልዕክት ክልላዊ የመምህራን ውይይት የማጠቃለያ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል። ከሁሉም የክልሉ…
በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የቆየው የመምህራን እና የትምህርት አመራሮች የሙያ ፈቃድና እድሳት ሊጀመር መሆኑን ትምህርት ቢሮ ገለጸ ።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የመምህራን እና የትምህርት ተቋማት አመራሮችን የሙያ ፈቃድ አሰጣጥና እድሳትን በተመለከተ ለዞን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል።…
1 ሺህ 446ኛውን የአረፋ (ዒድ አል አድሃ) በዓል አስመልክተው በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
1 ሺህ 446ኛውን የአረፋ (ዒድ አል አድሃ) በዓል አስመልክተው በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ…