የ2013 ዓ.ም 12ተኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 02/2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል፡፡ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና በዘንድሮው መርሃ ግብር ላይ የሚካተት አይሆንም። ከአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያና ዌብ ሳይት አማራጮች ለማግኘት ቀጣዮቹን ሊንኮች ይጠቀሙ :: ፌስቡክ https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau ዩቱዩብ https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC በዌብሳይት https://www.anrseb.gov.et/ በቴሌግራም https://t.me/anrse