Month: May 2025

የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማት እርስ በእርስ ተናበው በማቀድ ህብረተሰቡን የማገልገል አቅማቸውን የበለጠ ማሳደግ ይገባል። ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)

በአማራ ክልል የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማት የየተቋማቱ የማኔጅመንት አባላት በተገኙበት የ10 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። በግምገማ መድረኩ ተገኝተው…

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከወሎ ቀጠና የትምህርት አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር ስራ አፈፃፀም ግምገማውን ከሚያዝያ 22_23/2017ዓ.ም በደሴ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ ማጠቃለያም በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ሙሉነሽ ደሴ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሙሉ መልዕክቱም እንደሚከተለው ቀርቧል።

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከወሎ ቀጠና የትምህርት አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር ስራ አፈፃፀም ግምገማውን ከሚያዝያ 22_23/2017ዓ.ም በደሴ ከተማ…