ወላጆችን እና መምህራንን የማመስገን ሀገር አቀፍ መርሀ ግብር ተካሄደ
ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች መምህራኖቻቸውን እና ወላጆቻቸውን የማመስገን እና የማድነቅ ሀገር አቀፍ መርሀ-ግብር አካሂዷል። በመርሀ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች፣ የሀይማኖት…
የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአዲስ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ተለቀቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአዲስ…
በክልሉ የሚገኙ የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች የድህረ ስልጠና ክትትል ጥናት ኮንፈረንስ በወልድያ ከተማ ተካሄደ፡፡
ኮሌጆች ጥናቱን ያጠኑት በየተቋማቸዉ ሰልጥነው ስራ ላይ የተሰማሩ መምህራን በሙያዊ ብቃታቸው፣ በማስተማር ችሎታቸውና በምዘና ስርዓታቸዉ ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ነዉ፡፡ የከፍተኛ…