Latest Announcements

የአማራ ልማት ማህበር ደሴና አካባቢው ማስተባበሪያ ፅ/ቤት አስር መማሪያ ክፍሎች ያሉት ባለአንድ ፎቅ ህንፃ በቀጣይ ሳምንት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ገለፀ፡፡

ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ሀላፊው አቶ አበባው ታደሰ እንደገለፁት በደሴ ከተማ የስልክ አምባ አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ አስር የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ አምስት ሚሊዮን…