ከሰኔ 23 _25/2013 በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሲሰጥ የቆየው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሰላም ተጠናቅቋል፡፡
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ትምህርት መምሪያ ሃላፊ አቶ ልዑልሰገድ ከሰኔ23 _25/2013 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሰላም…
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ትምህርት መምሪያ ሃላፊ አቶ ልዑልሰገድ ከሰኔ23 _25/2013 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሰላም…
አገራችን ኢትዮጵያ የጥበበኞችና የአዋቂዎች አገር ናት፡፡ አገራችን፤ • የራሷ ፍልስፍና፣ • በህክምናው ዘርፍ ምጡቅ እውቀትና የመድሃኒት ቅመማ ክህሎት፣ • በፍካሬ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት አዲሱን የመማሪያና መስተማሪያ መፃህፍት ዝግጅት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ በባህርዳር ከተማ የክልሉ ከፍተኛ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ይልቃል ከፋለ /ዶክተር/ አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ማሻሻያ የመጽሃፍት ዝግጅት ከሰኔ 6 ጀምሮ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል፡፡ የስርዓተ…