Uncategorized

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 የትምህርት ዘመን የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በደሴ ከተማ እያካሄደ ነው።

  የክልል፣የዞንና የወረዳ የትምህርት አመራሮች እንዲሁም የክልልና የዞን መምህራን ማህበር አመራሮች፣ የክልል ዳይሬክቶሬቶችና የዞን ቡድን መሪዎች እና ሌሉች ባለድርሻ አካላት…

ለ ኦ ክፍል አመራሮች የማማከርና ሱፐርቪዥን ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናዉ ጥሩ አቅም የፈጠረላቸዉ እንደነበርም ሰልጣኞች ገልጸዋል፡፡

ለ ኦ ክፍል አመራሮች የማማከርና ሱፐርቪዘዥን ስልጠና ከህዳር 19-23/2013 ዓ.ም ድረስ በደሴ፣ ደብረ ታቦርና ደብረ ማርቆስ ከተሞች ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናዉን አስመልክቶ…