የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ 30 ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ደግሞ አሁን ባለው ሀገራዊ ሁኔታ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊየን ማቲዎስ…
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ደግሞ አሁን ባለው ሀገራዊ ሁኔታ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊየን ማቲዎስ…
ተማሪዎች ከኮሮና ቫይረስ ራሳቸውን እንዲጠብቁ እየተደረገም ይገኛል፡፡በዚህም ማንም ተማሪ ማስክ ሳያደርግ ወደ ትምህርት ቤት ግቢ እንደማይገባም ተመልክተናል፡፡
የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ከጥቅምት 16 እስከ 30 /2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ የትምህርት…
በአማራ ክልል ከደረጃ በታች ያሉ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻል ከ6 ሺህ የሚበልጡ የመማሪያ ክፍሎችን እየገነባ መሆኑን የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) ዋና…