የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 የትምህርት ዘመን የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በደሴ ከተማ እያካሄደ ነው።
የክልል፣የዞንና የወረዳ የትምህርት አመራሮች እንዲሁም የክልልና የዞን መምህራን ማህበር አመራሮች፣ የክልል ዳይሬክቶሬቶችና የዞን ቡድን መሪዎች እና ሌሉች ባለድርሻ አካላት…
የክልል፣የዞንና የወረዳ የትምህርት አመራሮች እንዲሁም የክልልና የዞን መምህራን ማህበር አመራሮች፣ የክልል ዳይሬክቶሬቶችና የዞን ቡድን መሪዎች እና ሌሉች ባለድርሻ አካላት…
ለ ኦ ክፍል አመራሮች የማማከርና ሱፐርቪዘዥን ስልጠና ከህዳር 19-23/2013 ዓ.ም ድረስ በደሴ፣ ደብረ ታቦርና ደብረ ማርቆስ ከተሞች ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናዉን አስመልክቶ…
ከህዳር 17-18/2013ዓ.ም ለምዕራብ አማራ ዞኖች(ምስራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም እና አዊ ብ/አስ ዞን) 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች በቀውስ ወቅት…
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ደግሞ አሁን ባለው ሀገራዊ ሁኔታ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊየን ማቲዎስ…