በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የቆየው የመምህራንና የትምህርት አመራሮች የሙያ ፈቃድና እድሳት እንደገና ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የቆየው የመምህራንና የትምህርት አመራሮች የሙያ ፈቃድና እድሳት እንደገና ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ========= ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ)…
ለትምህርት ቢሮ የማኔጅመንት አባላት ትምህርት ቤትን መሰረት ያደረገ ተከታታይ የሙያ ማሻሻያን በተመለከ ስልጠና ተሰጠ።
ስልጠናው የቢሮው ባለሙያዎችና የማኔጅመንት አባላት ትምህርት ቤት ሂደው ድጋፍና ክትትል ሲያደርጉ በትክክለኛ እውቀትና ክህሎት ላይ የተመሰረተ ድጋፍ ለማድረግ እንደሚያግዛቸው የአማራ…
በአማራ ክልል የሚገነቡ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የግንባታ ሁኔታ ያለበት ደረጃ ተገመገመ።
ከክልሉ መንግስት በተመደበ ከ3.9 ቢሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጭ በሰቆጣ፣ ደብረ ታቦርና ፍኖተ ሰላም ከተሞች ላይ እየተገነቡ የሚገኙ አዳሪ ትምህርት…
“በትምህርት የለማ አእምሮ ጠንካራ ሀገር በመገንባት ለቀጣይ ትውልድ ያሻግራል” አቶ ሲሳይ ዳምጤ የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ኃላፊ
የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር “ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል ሀገር በትውልድ ይበለጽጋል” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ከመምህራን ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። …