በየ2018 የትምህርት ዘመን ከ7 ነጥብ 4 ሚሊዬን በላይ ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር መዘጋጀቱን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ /ፒኤችዲ / አስታውቀዋል። እቅዱ እንዲሳካ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል፡፡
ነሐሴ 18/2017ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ የ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥተዋል። በየ2018 የትምህርት ዘመን 7,445,545 ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር…
በየ2018 የትምህርት ዘመን ከ7 ነጥብ 4 ሚሊዬን በላይ ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር መዘጋጀቱን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
ነሐሴ 18/2017ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ የ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባን አስመልክቶ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት…
ቀለም ሜዳ ቴክኖሎጅ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
በቴክኖሎጅ ዘርፍ ተሰማርቶ በትምህርት ላይ በርካታ ስራዎችን በመስራት የሚታወቀው ቀለም ሜዳ ቴክኖሎጅ ከ3 መቶ ሽህ ብር በላይ ዋጋ የሚያወጣ የትምህርት…
ኢትዮ ቴሌኮም ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ለተማሪዎች የደብተር ድጋፍ አደረገ ፡፡
ነሐሴ 8/12/2017 ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ ኢትዮ ቴሌኮም ሰሜን ምዕራብ ሪጅን በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች በኢኮኖሚ…