የዓላማ ጽናት ተምሳሌቱ
ዓለሙ ይታየው ይባላል። እስከ ዘጠነኛ ክፍል መጨረሻ ባለው የትምህርት ደረጃ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ተወልዶ ባደገበት በምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋ ዳሞት…
“ያለ ስዕል ጥበብ ህይወት ስሜት አትሰጠንም” የስዕል ጥበብ መምህራን።
የጥበብ፣ የፍቅርና የመተሳሰብ መገኛ በሆነችው ወሎ፤ በርካታ የእውቀት ልሂቃንን ባፈረው አንጋፋው የደሴ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ የሰዎችን ስሜት የሚማርክ፣ ቀልብን የሚገዛ፣…
“ልጆቻችንን በትምህርት ስንገነባ ትውልድ እየተካን ነው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
በኮምቦልቻ ከተማ 132 ሚሊዮን ብር በሚኾን ወጭ ጤና ጣቢያ እና ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል። በኮምቦልቻ ከተማ የቦርከና ክፍለ…
የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን የመጭውን ትውልድ በአግባቡ የሚቀርጹ ብቁ መምህራንን ማፍራት ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል።
መጋቢት 26/2017 ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከዩኒስኮ ጋር በመተባበር ለመምህራን ትምህርት ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን በአእምሮ ጤና፣ ስነ…