ፓርትነርስ ኢን ኢዱኬሽን ኢትዮጵያ ከመንግስትና ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትቤት በአራት ወራት ውስጥ ገብቶ ለማጠናቀቅ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ትምህርትቤቱን የሚገነባ ኮንትራክተር ዛሬ በህዝብ ፊት ባካሄደው ጨረታ ለቷል፡፡
መጋቢት 28/2017 /ትምህርት ቢሮ/ ፓርትነርስ ኢን ኢዱኬሽን ኢትዮጵያ ከመንግስትና ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የቅድመ አንደኛ ትምህርትቤት በባሕርዳር ከተማ በሚገኘው መስከረም…
ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ይገባል:: ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር)
ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ይገባል ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ሃላፊ የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማት የተቀናጀ…
ሀገራዊ የዜግነት ግዴታን ተቀብለው የገቡትን ሙያዊ ቃለ መሐላ ለመፈጸም እየታተሩ የሚገኙ መምህራን ግድያ፣ እንግልትና ሰቆቃ ሊቆም ይገባል፡፡ አቶ ደምስ እንድሪስ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደምስ እንድሪስ ሀገራዊ የዜግነት ግዴታን ተቀብለው የገቡትን ሙያዊ ቃለ መሐላ ለመፈጸም እየሰሩ በሚገኙ…
ትምህርት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታዎችን ሊፈጥሩ እንደሚገባ ወላጆች ጠየቁ።
ትምህርት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታዎችን ሊፈጥሩ እንደሚገባ ወላጆች ጠየቁ። 1 ሺህ 866 ተማሪዎችን ይዞ እያስተማረ የሚገኘው የነፋስ መውጫ አጠቃላይ…