የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሰራተኞችና አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገራዊ የሰላም ማስጠበቅና ጠላትን የመከላከል ተልዕኮ ይዞ እየሠራ ላለው ለሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል እና ለአማራ ሚሊሻ ድጋፍ አድርገዋል፡፡

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሰራተኞችና አመራሮች ከዚህ በተጨማሪም የክልሉን ብሎም የሃገርን  ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ሌሎች ተጨማሪ ሃላፊነቶችንም ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን…