በባህር ዳር ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምህርት ተጀምሯል፡፡
ተማሪዎች ከኮሮና ቫይረስ ራሳቸውን እንዲጠብቁ እየተደረገም ይገኛል፡፡በዚህም ማንም ተማሪ ማስክ ሳያደርግ ወደ ትምህርት ቤት ግቢ እንደማይገባም ተመልክተናል፡፡
የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሶስት ሰሚስተሮችን ትምህርት ብቻ ይሸፍናል።
የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ሶስት ሲሚስተሮችን ብቻ ያካተተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ሚኒስቴሩ ጌታሁን…
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጪው ሳምንት ይጀመራል፡፡
የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ከጥቅምት 16 እስከ 30 /2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ የትምህርት…
አልማ ከ6 ሺህ በላይ የመማሪያ ክፍሎች እየገነባ መሆኑን ገለፀ
በአማራ ክልል ከደረጃ በታች ያሉ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻል ከ6 ሺህ የሚበልጡ የመማሪያ ክፍሎችን እየገነባ መሆኑን የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) ዋና…