ኮርድኤድ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት 3 ሚሊዬን ብር የሚያወጣ የኮቪድ 19 መከላከያ ግብአቶችን ለአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡
የድጋፍ ርክክብ በተካሄደበት ወቅት የተገኙት በአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላሰተር አስተባባሪ ሙሉነሽ አበበ /ዶክተር/ ኮርድኤድ ወደ አማራ…
ለአማራ ክልል ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የትምህርት አመራሮች እና የትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ!!
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በትምህርት ቤቶች የሚያጋጥሙንን የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት እጥረት ችግር ለመፍታት በየክፍል ደረጃው ያሉ ሁሉንም የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት…
ወደ ትምህርት ቤት እንመለስ የሚል ንቅናቄ ከነገ ጀመሮ ይካሄዳል።
የትምህርት ሚኒስቴር ከትምህርት ቤት የቀሩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት በሚመለሱበት ሁኔታ ላይ ከመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ጋር በ በይነመረብ ውይይት አካሄዷል፡፡…
በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ሙሉ ወጭ የተገነባው ደባርቅ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በከተማው ያለውን የ2ኛ ደረጀ ትምህርት ቤት ችግር ይፈታል ተባለ፡፡
በ13.5 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነባው ደባርቅ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 18 መማሪያ ክፍሎች፣ቤተመፀሀፍት፣ቤተሙከራዎች፣የአስተዳደር ህንፃ፣መጸዳጃ ቤትና ክሊኒክ ያሟላ ነው፡፡ የደባርቅ…