Month: June 2025

በደብረብርሃን ትምህርት ኮሌጅ አዘጋጅነት ሲካሄድ የነበረው 13 ኛው የትምህርት ኮሌጆች ክልላዊ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም ተጠናቀቀ።

ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 13 ኛው የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች ክልላዊ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም በዛሬው እለት…

በትምህርት ዘርፍ በርካታ ስራዎችን በመስራት የሚታወቀው ፓርትነርስ ኢን ኢዱኬሽን ኢትዮጵያ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመት አከበረ ።

ግንቦት 24/2017 ዓ.ም \ትምህርት ቢሮ/ በበዓሉ የድርጅቱ መስራቾች፣ የባህር ዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ፣ የባህር ዳር ከተማ ትምህርት መምሪያ…