የ2013 የትምህርት ዘመን ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ውጭ ባሉ የክፍል ደረጃዎች የተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 28 _ሃምሌ 2/2013 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ለመሆኑ ከመምህራን ከተማሪዎች፣ ከትምህርት አመራሩና ባለሙያዎች በዚህ ወቅት ምን ይጠበቃል? ከሰኔ 28-02/11/2013 ዓ.ም የሚሰጠዉ የክፍል ፈተና ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ ሮስተር…
ለመሆኑ ከመምህራን ከተማሪዎች፣ ከትምህርት አመራሩና ባለሙያዎች በዚህ ወቅት ምን ይጠበቃል? ከሰኔ 28-02/11/2013 ዓ.ም የሚሰጠዉ የክፍል ፈተና ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ ሮስተር…
አገራችን ኢትዮጵያ የጥበበኞችና የአዋቂዎች አገር ናት፡፡ አገራችን፤ • የራሷ ፍልስፍና፣ • በህክምናው ዘርፍ ምጡቅ እውቀትና የመድሃኒት ቅመማ ክህሎት፣ • በፍካሬ…
ርዕሰ መስተዳደሩ ለሁሉም ዞኖች በጻፉት ደብዳቤ የትምህርት ቤቶችን ይዞታ በማንኛዉም ሁኔታ መንጠቅ ትምህርት ቤቶችን ከደረጃ በታች የሚያደረና የትምህርት ጥራቱን የሚጎዳ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት አዲሱን የመማሪያና መስተማሪያ መፃህፍት ዝግጅት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ በባህርዳር ከተማ የክልሉ ከፍተኛ…