Latest News

በ116 ሚሊዬን ብር ወጭ የትምህርት ቤቶችን ደረጃና መሰረተ ልማት ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር የትምህርት ለትውልድ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ዶክተር ሙሉዓለም…

የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን የመጭውን ትውልድ በአግባቡ የሚቀርጹ ብቁ መምህራንን ማፍራት ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል።

መጋቢት 26/2017 ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከዩኒስኮ ጋር በመተባበር ለመምህራን ትምህርት ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን በአእምሮ ጤና፣ ስነ…