Latest News

በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የቆየው የመምህራን እና የትምህርት አመራሮች የሙያ ፈቃድና እድሳት ሊጀመር መሆኑን ትምህርት ቢሮ ገለጸ ።

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የመምህራን እና የትምህርት ተቋማት አመራሮችን የሙያ ፈቃድ አሰጣጥና እድሳትን በተመለከተ ለዞን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል።…

1 ሺህ 446ኛውን የአረፋ (ዒድ አል አድሃ) በዓል አስመልክተው በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

1 ሺህ 446ኛውን የአረፋ (ዒድ አል አድሃ) በዓል አስመልክተው በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ…

በደብረብርሃን ትምህርት ኮሌጅ አዘጋጅነት ሲካሄድ የነበረው 13 ኛው የትምህርት ኮሌጆች ክልላዊ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም ተጠናቀቀ።

ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 13 ኛው የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች ክልላዊ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም በዛሬው እለት…