የህዝቡን ጥያቄ ሳይመልስ እንቅልፍ የማይተኛው ጀግናው የጎዛምን ወረዳ አመራር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ባስመረቀ ማዕግስት በዛሬው እለት በግራራም ቀበሌ ሌላ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጧል፡፡
ወረዳው ለትምህርት ጥራት ትምህርት ቤቶች ደረጃቸውን መጠበቅ አንዱ መስፈርት እንደሆነ በማመን ከአንደኛ ደረጃ ጀምሮ በርካታ የሁለተኛና መሰናዶ ትምህርት ቤቶችን እያስገነባ…
ወረዳው ለትምህርት ጥራት ትምህርት ቤቶች ደረጃቸውን መጠበቅ አንዱ መስፈርት እንደሆነ በማመን ከአንደኛ ደረጃ ጀምሮ በርካታ የሁለተኛና መሰናዶ ትምህርት ቤቶችን እያስገነባ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የ8ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሰረት የ8ኛ ክፍል ፈተና…
በምስራቅ አማራ ዞኖች በሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት አመራሮች በቀውስ ጊዜ ትምህርትን በሚመራበት ሁኔታና 2013 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር…
በቀውስ ወቅት ትምህርትን መምራት በሚል ርዕስ በእንጅባራ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ ያሉ የምስራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም እና አዊ ብሔረሠብ አስተዳደር ዞን…