ከአልማና ከምግብ ዋስትና በተገኘ 8 ሚሊዮን ብር በጀት የተገነባው የመማሪያ ክፍል ህንፃ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ ተገለፀ፡፡
************ በደሴ ዙሪያ ወረዳ በ029 ቀይ ገደል ቀበሌ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ከአልማ ከምግብ ዋስትና በተገኘ 8 ሚሊዮን ብር የተገነባው…
“በትምህርት ነገን ዛሬ መስራት” በሚል መሪ ቃል
የትምህርት ለትውልድ የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው። በደቡብ ጎንደር ዞን የስማዳ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት “በትምህርት ነገን ዛሬ መስራት” በሚል መሪ ቃል…
ትምህርትን የተጠሙት ተማሪዎቻችን መልዕክት
ትምህርትን የተጠሙት ተማሪዎቻችን መልዕክት ደብተርና ብዕር እንጅ ጥይት አንፈልግም፣ ዛሬ በሰላም ካልተማርን ነገ ሀገር መረከብ አንችልም እጃችሁን ከትምህርት ቤታችንና ከህልማችን…
በአማራ ክልል እየተገነቡ የሚገኙ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ግንባታን በጥራትና በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ ለማስቻል ውይይት ተካሄደ፡፡
========================================== የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን እየገነቡ ከሚገኙ ኮንትራክተሮችና አማካሪዎች ጋር ትምህርት ቤቶቹ ጥራታቸውን ጠብቀው በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ…