አቶ አበይ ተፈራ የተባሉ ግለሰብ ለቀድሞ ትምህርት ቤታቸው ድጋፍ አደረጉ፡፡
ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ያደረጉት አቶ አበይ ተፈራ በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ ለሚገኘው የቀድሞ ትምህርትቤታቸው መካነ ኢየሱስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…
በ116 ሚሊዬን ብር ወጭ የትምህርት ቤቶችን ደረጃና መሰረተ ልማት ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።
መምሪያው ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር የትምህርት ለትውልድ የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ዶክተር ሙሉዓለም…
“አልማ የመተባበርን እና የአንድነትን ፋይዳ በተግባር ገልጦ ያሳየ ማኅበር ነው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
******* የአማራ ልማት ማኅበር 15ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በጠቅላላ ጉባኤው ላይ የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ…