የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን የመጭውን ትውልድ በአግባቡ የሚቀርጹ ብቁ መምህራንን ማፍራት ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል።

መጋቢት 26/2017 ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከዩኒስኮ ጋር በመተባበር ለመምህራን ትምህርት ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን በአእምሮ ጤና፣ ስነ…

ፓርትነርስ ኢን ኢዱኬሽን ኢትዮጵያ ከመንግስትና ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትቤት በአራት ወራት ውስጥ ገብቶ ለማጠናቀቅ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ትምህርትቤቱን የሚገነባ ኮንትራክተር ዛሬ በህዝብ ፊት ባካሄደው ጨረታ ለቷል፡፡

መጋቢት 28/2017 /ትምህርት ቢሮ/ ፓርትነርስ ኢን ኢዱኬሽን ኢትዮጵያ ከመንግስትና ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የቅድመ አንደኛ ትምህርትቤት በባሕርዳር ከተማ በሚገኘው መስከረም…