የትምህርት ሚኒስቴር የሂሳብና የሳይንስ ትምህርትን ለማሻሻል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
የትምህርት ሚኒስቴር Minimum learning competence Ethiopia ከተባለ አገር በቀል ድርጅት ጋር በሂሳብና በሳይንስ ትምህርት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሟል፡፡…
አሳግርት ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገበችው ተማሪና በ2013ዓ.ም የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት አበርክተዋል፡፡
ግንቦት 26/2013ዓ.ም በሰ/ሸዋ ዞን አሳግርት ወረዳ ት/ት ጽ/ቤት በወረዳው በ12ኛ ክፍል በብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና አርአያ ለሆኑ ስነ-ዜጋና…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ባቋቋሙት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፈንድ እገዛ የተማረችው ተማሪ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት በማስመዘገቧ የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተላት ፡፡
=========================================================================== የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ባቋቋሙት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፈንድ አማካኝነት ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ ድጋፍ እየተደረገላት የተማረችዉ…
ምቹ የትምህርት አካባቢን በመፍጠር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ተጠናክሮ እንደሚሰራ ተገለፀ ፡፡
በምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ አስተባባሪነት የከተማና የወረዳው ትምህርት ፅ/ቤት ርዕሳነ መምህራን ፣የስራ ሃላፊዎች ፣አመራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት በሞጣ ከተማ ና…