የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ባቋቋሙት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፈንድ እገዛ የተማረችው ተማሪ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት በማስመዘገቧ የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተላት ፡፡

=========================================================================== የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ባቋቋሙት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፈንድ አማካኝነት ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ ድጋፍ እየተደረገላት የተማረችዉ…

ምቹ የትምህርት አካባቢን በመፍጠር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ተጠናክሮ እንደሚሰራ ተገለፀ ፡፡

በምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ አስተባባሪነት የከተማና የወረዳው ትምህርት ፅ/ቤት ርዕሳነ መምህራን ፣የስራ ሃላፊዎች ፣አመራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት በሞጣ ከተማ ና…

“የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው:- ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጂ.) የትምህርት ሚኒስትር

የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጂ) በትምህርቱ ዘርፍ ቁልፍ ችግር የሆነውን የትምህርት ጥራት ጉድለት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሚኒስትሩ…