አሳግርት ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገበችው ተማሪና በ2013ዓ.ም የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት አበርክተዋል፡፡
ግንቦት 26/2013ዓ.ም በሰ/ሸዋ ዞን አሳግርት ወረዳ ት/ት ጽ/ቤት በወረዳው በ12ኛ ክፍል በብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና አርአያ ለሆኑ ስነ-ዜጋና…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ባቋቋሙት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፈንድ እገዛ የተማረችው ተማሪ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት በማስመዘገቧ የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተላት ፡፡
=========================================================================== የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ባቋቋሙት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፈንድ አማካኝነት ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ ድጋፍ እየተደረገላት የተማረችዉ…
ምቹ የትምህርት አካባቢን በመፍጠር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ተጠናክሮ እንደሚሰራ ተገለፀ ፡፡
በምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ አስተባባሪነት የከተማና የወረዳው ትምህርት ፅ/ቤት ርዕሳነ መምህራን ፣የስራ ሃላፊዎች ፣አመራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት በሞጣ ከተማ ና…
“የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው:- ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጂ.) የትምህርት ሚኒስትር
የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጂ) በትምህርቱ ዘርፍ ቁልፍ ችግር የሆነውን የትምህርት ጥራት ጉድለት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሚኒስትሩ…