የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2013ዓ.ም በሚገነቡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በሚሰሩ ፈርኒቸሮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2013ዓ.ም በክልሉ በጀት በሚገነቡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና ከፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር በተገኘ የጂኢኩፕ በጀት በሚሰሩ…
ኮርድኤድ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት 3 ሚሊዬን ብር የሚያወጣ የኮቪድ 19 መከላከያ ግብአቶችን ለአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡
የድጋፍ ርክክብ በተካሄደበት ወቅት የተገኙት በአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላሰተር አስተባባሪ ሙሉነሽ አበበ /ዶክተር/ ኮርድኤድ ወደ አማራ…
ለአማራ ክልል ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የትምህርት አመራሮች እና የትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ!!
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በትምህርት ቤቶች የሚያጋጥሙንን የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት እጥረት ችግር ለመፍታት በየክፍል ደረጃው ያሉ ሁሉንም የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት…
ወደ ትምህርት ቤት እንመለስ የሚል ንቅናቄ ከነገ ጀመሮ ይካሄዳል።
የትምህርት ሚኒስቴር ከትምህርት ቤት የቀሩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት በሚመለሱበት ሁኔታ ላይ ከመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ጋር በ በይነመረብ ውይይት አካሄዷል፡፡…