በዝቅተኛ የክፍል ደረጃ ለሚገኙ ተማሪዎች ባለፈው ዓመት በተሰጠው ምዘና ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከዞንና የኮሌጅ አመራሮች፣ከመምህራንና ከተማሪዎላጅ ማህበር እንዲሁም ከወረዳ ትምህርት አመራሮችና ምዘናው ከተካሄደባቸው 71 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት…
በአማራ ክልል የትምህርት ብርሃን ምዘና ሊሰጥ ነው
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ብርሃን ምዘና ከሚያዚያ 17-19/2013 ዓ.ም በክልል በሁሉም አካባቢዎች ለመስጠት የሚያስችል የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ከባለድርሻ አካላት…
የ2013 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ይፋ ሆነ
የተፈጥሮ ሳይንስ ለወንድ 380 ሲሆን ለሴት ደግሞ 368 መሆኑ ተገልጿል፡፡ ለማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ለወንድ 370 ሲሆን ለሴት 358 ሆኗል፡፡ ለታዳጊ…