የአማራ ልማት ማህበር ደሴና አካባቢው ማስተባበሪያ ፅ/ቤት አስር መማሪያ ክፍሎች ያሉት ባለአንድ ፎቅ ህንፃ በቀጣይ ሳምንት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ገለፀ፡፡
ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ሀላፊው አቶ አበባው ታደሰ እንደገለፁት በደሴ ከተማ የስልክ አምባ አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ አስር የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ አምስት ሚሊዮን…
በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ 12-14/2013ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የ8ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሰረት የ8ኛ ክፍል ፈተና…
ለ2ኛ ዙር ሲሰጥ የነበረው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡
ከህዳር 17-18/2013ዓ.ም ለምዕራብ አማራ ዞኖች(ምስራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም እና አዊ ብ/አስ ዞን) 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች በቀውስ ወቅት…
የትምህርት ተቋማት ወቅታዊ ቀውሱን ባገናዘበና በጥበብ ሊመሩ ይገባል ተባለ።
በምስራቅ አማራ ዞኖች በሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት አመራሮች በቀውስ ጊዜ ትምህርትን በሚመራበት ሁኔታና 2013 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር…