በተፈጥሮና እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች በትምህርታችን ላይ ተፅዕኖ ቢፈጥሩብንም ራሳችንን ለፈተና አዘጋጅተናል:- የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች መጥፎ የሚባሉ አጋጣሚዎችን ለጥሩ ነገር መጠቀም ውጤታማ ያደርጋል:-የስነ-ልቦና ባለሙያዎች
በርካታ ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ችግሮችን ያሳለፈው የ12ኛክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል፡፡የኮሮና ቫይረስ መስፋፋትና ሌሎች…
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በውጤታማነት ለማጠናቀቅ ባለድርሻ አካላት እንዲረባረቡ ጥሪ ቀረበ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በውጤታማነት ለማጠናቀቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በባህርዳር ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡…
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በውጤታማነት ለማጠናቀቀ እየተሰራ ነው
የ2012 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክኒያት ትምህርት በመቋረጡ በወቅቱ ሳይሰጥ ቆይቷል፡፡ ትምህርት ከተጀመረ በኋላም ቢሆን…
ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከትምህርት አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር ለ2 ቀናት በደሴ ከተማ ሲያካሂደው የቆየውን የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀም…