የትምህርት ተቋማት ወቅታዊ ቀውሱን ባገናዘበና በጥበብ ሊመሩ ይገባል ተባለ።
በምስራቅ አማራ ዞኖች በሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት አመራሮች በቀውስ ጊዜ ትምህርትን በሚመራበት ሁኔታና 2013 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር…
ሰልጣኞች ከ13ሽህ ብር በላይ ለሃገር መከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ድጋፍ አደረጉ፡፡
በቀውስ ወቅት ትምህርትን መምራት በሚል ርዕስ በእንጅባራ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ ያሉ የምስራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም እና አዊ ብሔረሠብ አስተዳደር ዞን…
የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ 30 ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ደግሞ አሁን ባለው ሀገራዊ ሁኔታ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊየን ማቲዎስ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ…