የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በትምህርት ቤቶች የሚያጋጥሙንን የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት እጥረት ችግር ለመፍታት በየክፍል ደረጃው ያሉ ሁሉንም የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት በትምህርት ቢሮው ዌብ ሳይት በመጫን አገልግሎቱን ለመስጠት ጥረት እያደረግን ሲሆን አሁን ላይ የ12ኛ ክፍል የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት እና ከ1-4ኛ ክፍል የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍትን ከትምህርት ቢሮው ዌብ ሳይት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እያሳሰብን በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ሁሉንም የክፍል ደረጃዎች የተማሪዎች መማሪያ መጽሃፍት በዌብሳይታችን በመጫን ተማሪዎች፣ መምህራንና የትምህርት ባለድርሻ አካላት መጽሃፍትን በቀላሉ ማግኘት የምትችሉበትን ሁኔታ አመቻችተናል፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ!!
One thought on “ለአማራ ክልል ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የትምህርት አመራሮች እና የትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ!!”

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *