በክልሉ የሚገኙ የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች የድህረ ስልጠና ክትትል ጥናት ኮንፈረንስ በወልድያ ከተማ ተካሄደ፡፡
ኮሌጆች ጥናቱን ያጠኑት በየተቋማቸዉ ሰልጥነው ስራ ላይ የተሰማሩ መምህራን በሙያዊ ብቃታቸው፣ በማስተማር ችሎታቸውና በምዘና ስርዓታቸዉ ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ነዉ፡፡ የከፍተኛ…
በአማራ ክልል የዩኒቨሪሲቲ መግቢያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ተሸለሙ
የ2012 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው 600ና በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 156 ተማሪዎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶች፣ ተማሪዎችና…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2012 የትምህርት ዘመን የዩኒቨሪሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 600ና በላይ ውጤት ላስመዘገቡ እንቁ ተማሪዎች ሽልማት አካሂዷል፡፡ ተሸላሚ ተማሪዎች ሽልማታቸውን ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር እጅ ተረክበዋል፡፡ ለመሆኑ እነዚህ ተሸላሚ እንቁ ተማሪዎች እነማን ናቸው? ቁጥራቸውስ? ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ ይመልከቱ
No School Name ST Name F Name GF Name Sex Age Total 1 QUARIT(R) AEMIRO DEMEMEW YILAKU M 20…