በአጭር ጊዜ በህዝብ ተሳትፎ የተገነባው መሰናዶ ት/ቤት ተመረቀ።
በምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ በደጋ ስኝን ታዳጊ ከተማ “በተባበረ ክንድ የጀመርነዉን እንጨርሰዋለን” በሚል ቃል በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባዉ የደጋ ሰኝን…
በደብረ ብርሃን ከተማ የተገነባዉ የሃይሌ ሚናስ አዳሪ ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ጀምሯል፡፡
የሃይሌ ሚናስ አካዳሚ በ2010 ዓ.ም ነበር በ12 ሚሊዮን ዶላር ወጭ ለመገንባት ታቅዶ ወደ ሥራ የተገባዉ፡፡ ከሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ የመጀመሪያ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2013ዓ.ም በሚገነቡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በሚሰሩ ፈርኒቸሮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2013ዓ.ም በክልሉ በጀት በሚገነቡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና ከፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር በተገኘ የጂኢኩፕ በጀት በሚሰሩ…
ኮርድኤድ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት 3 ሚሊዬን ብር የሚያወጣ የኮቪድ 19 መከላከያ ግብአቶችን ለአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡
የድጋፍ ርክክብ በተካሄደበት ወቅት የተገኙት በአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላሰተር አስተባባሪ ሙሉነሽ አበበ /ዶክተር/ ኮርድኤድ ወደ አማራ…